የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ነሐሴ ገጽ 2
  • ‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚፈጽመውን ማዳን እዩ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚፈጽመውን ማዳን እዩ’
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለ5 የማደሪያ ድንኳኑና ሊቀ ካህናቱ
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ሁሉን ቻይ ሆኖም አሳቢ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚያደርግላችሁን ማዳን እዩ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • “አርዓያ ሆኜላችኋለሁ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ነሐሴ ገጽ 2
እስራኤላውያን ቀይ ባሕርን በደረቅ መሬት ሲሻገሩ። የእሳት ዓምድ መንገዳቸው ላይ አብርቶላቸዋል።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 13–14

‘ጸንታችሁ ቁሙ፤ ይሖዋ የሚፈጽመውን ማዳን እዩ’

14:13, 14, 21, 22, 26-28

ይሖዋ ሕዝቦቹን የሚያድነው አሳቢነት በሚንጸባረቅበት መንገድ ነው። እስራኤላውያን ከግብፅ ሲወጡ በግለሰብ ደረጃ አሳቢነት ያሳያቸው በምን መንገድ ነው?

  • አደራጅቷቸዋል።—ዘፀ 13:18

  • አመራር ሰጥቷቸዋል፤ ጥበቃም አድርጎላቸዋል።—ዘፀ 14:19, 20

  • ልጆችንና አረጋውያንን ጨምሮ ሕዝቦቹን በሙሉ አድኗቸዋል።—ዘፀ 14:29, 30

ታላቁ መከራ እየቀረበ ሲመጣ ስለ ምን ነገር እርግጠኛ መሆን ትችላለህ?—ኢሳ 30:15

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ