የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ነሐሴ ገጽ 4
  • ይሖዋን በመዝሙር አወድሱት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን በመዝሙር አወድሱት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለይሖዋ የውዳሴ መዝሙር ዘምሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1994
  • በደስታ ዘምሩ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
  • ሙዚቃ በዘመናዊ አምልኮ ውስጥ ያለው ቦታ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • አምላክን ደስ የሚያሰኝ ሙዚቃ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ነሐሴ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 15–16

ይሖዋን በመዝሙር አወድሱት

15:1, 2, 11, 18, 20, 21

ሙዚቃ በአእምሯችንና በአካላችን ላይ ትልቅ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል። መዝሙር መዘመር በይሖዋ አምልኮ ውስጥ ትልቅ ቦታ አለው።

  • ሙሴና እስራኤላውያን ለይሖዋ የድል መዝሙር ሲዘምሩ።

    ሙሴና አስራኤላውያን በቀይ ባሕር ላይ ያዳናቸውን ይሖዋን በመዝሙር አወድሰውታል

  • ሌዋውያን ለይሖዋ አምልኮ ለማቅረብ መለከት ሲነፉና ሲዘምሩ።

    ንጉሥ ዳዊት 4,000 ወንዶችን በቤተ መቅደስ ውስጥ ሙዚቀኞችና ዘማሪዎች ሆነው እንዲያገለግሉ መድቦ ነበር

  • ኢየሱስና ታማኝ ሐዋርያቱ ለይሖዋ የውዳሴ መዝሙር ሲዘምሩ።

    ኢየሱስ ከመሞቱ በፊት በነበረው ሌሊት እሱና ታማኝ ሐዋርያቱ ይሖዋን በመዝሙር አወድሰውታል

ይሖዋን በመዝሙር ማወደስ የምችልባቸው አንዳንድ አጋጣሚዎች የትኞቹ ናቸው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ