የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ኅዳር ገጽ 3
  • መባዎች የሚቀርቡበት ዓላማ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መባዎች የሚቀርቡበት ዓላማ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን የሚያስደስቱ የምሥጋና መሥዋዕቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • አምላክ የተደሰተባቸው መሥዋዕቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • አምላክን የሚያስደስት መሥዋዕት ማቅረብ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ‘ከእውነት መሠረታዊ ገጽታዎች’ ትምህርት ማግኘት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ኅዳር ገጽ 3
ሥዕሎች፦ 1. መሥዋዕት ሆነው የሚቀርቡ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች። 2. ኢየሱስ በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘሌዋውያን 1–3

መባዎች የሚቀርቡበት ዓላማ

1:3፤ 2:1, 12፤ 3:1

በሕጉ ቃል ኪዳን ሥር ይቀርቡ የነበሩት መባዎች ወይም መሥዋዕቶች ይሖዋን ያስደስቱ የነበረ ከመሆኑም ሌላ ኢየሱስ ላቀረበው ቤዛዊ መሥዋዕት ወይም ይህ መሥዋዕት ለሚያስገኘው ጥቅም ምሳሌ ሆነው አገልግለዋል።—ዕብ 8:3-5፤ 9:9፤ 10:5-10

  • መሥዋዕት ሆነው የሚቀርቡት እንስሳት በሙሉ ጤናማና እንከን የለሽ መሆን እንደነበረባቸው ሁሉ ኢየሱስም ያቀረበው ፍጹምና እንከን የለሽ የሆነውን አካሉን ነው።—1ጴጥ 1:18, 19

  • የሚቃጠሉ መባዎች ሙሉ በሙሉ ለአምላክ ይቀርቡ እንደነበረ ሁሉ ኢየሱስም ራሱን ሙሉ በሙሉ ለይሖዋ ሰጥቷል

  • ተቀባይነት ያለው የኅብረት መሥዋዕት የሚያቀርቡ ሰዎች ከአምላክ ጋር ሰላማዊ ግንኙነት እንደነበራቸው ሁሉ በጌታ ራት የሚካፈሉት ቅቡዓንም ከአምላክ ጋር ሰላማዊ ግንኙነት አላቸው

አንድ ቅቡዕ ወንድም በጌታ ራት ላይ ከቂጣው ሲካፈል።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ