የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ታኅሣሥ ገጽ 4
  • የሥጋ ደዌን በተመለከተ ከተሰጡት ሕጎች የምናገኘው ትምህርት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የሥጋ ደዌን በተመለከተ ከተሰጡት ሕጎች የምናገኘው ትምህርት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የሥጋ ደዌ በሽተኛ ብሆንም ሕይወቴ አስደሳችና መንፈሳዊ በረከት የሞላበት ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • ይህን ያውቁ ኖሯል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ታስታውሳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • የሥጋ ደዌ ለያዘው ሰው ርኅራኄ ማሳየት
    እስከ ዛሬ ከኖሩት ሁሉ የሚበልጠው ታላቅ ሰው
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ታኅሣሥ ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘሌዋውያን 12–13

የሥጋ ደዌን በተመለከተ ከተሰጡት ሕጎች የምናገኘው ትምህርት

13:4, 5, 45, 46, 52, 57

የሥጋ ደዌን በተመለከተ ከተሰጡት ሕጎች በስተጀርባ ያሉት መሠረታዊ ሥርዓቶች መንፈሳዊ ጤንነታችንን ስለ መጠበቅ ምን ያስተምሩናል?

  • ይሖዋ፣ የሥጋ ደዌው ሳይስፋፋ ቶሎ ማወቅ የሚችሉበትን መንገድ ለካህናቱ አስተምሯቸዋል። በዛሬው ጊዜ ያሉ ክርስቲያን እረኞችም መንፈሳዊ እርዳታ የሚያስፈልገውን ሰው ወዲያውኑ ትኩረት ሰጥተው ይረዱታል።—ያዕ 5:14, 15

  • እስራኤላውያን የሥጋ ደዌ በሽታ እንዳይስፋፋ ለመከላከል ሲሉ በበሽታው የተበከለን ማንኛውም ዕቃ ያቃጥሉ ነበር። ክርስቲያኖችም ለእነሱ ምንም ያህል ውድ ቢሆን ወደ ኃጢአት ሊመራ የሚችልን ማንኛውም ነገር ማስወገድ ይኖርባቸዋል። (ማቴ 18:8, 9) ይህም ልማዶቻቸውን፣ ጓደኞቻቸውን ወይም የሚመርጡትን መዝናኛ ይጨምራል

አንዲት ሴት ቀድሞ የነበራትን የአልኮል መጠጥ ከመጠን በላይ የመጠጣት ልማድ በቁርጠኝነት ስትተው።

አንድ ክርስቲያን የይሖዋን እርዳታ የመቀበል ልባዊ ፍላጎት እንዳለው ማሳየት የሚችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ