የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w25 ነሐሴ ገጽ 32
  • ከኅዳግ ማጣቀሻዎች ጥቅም ማግኘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከኅዳግ ማጣቀሻዎች ጥቅም ማግኘት
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለጥናት የሚረዱ ሐሳቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ለጥናት የሚረዱ ሐሳቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • መዳፋችን ውስጥ ያለ ቤተ መጻሕፍት
    የምታደርጉት መዋጮ ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው እንዴት ነው?
  • ለዕለት ተዕለት ሕይወት የሚጠቅም ምክር JW.ORG ላይ መፈለግ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2025
w25 ነሐሴ ገጽ 32

ለጥናት የሚረዱ ሐሳቦች

ከኅዳግ ማጣቀሻዎች ጥቅም ማግኘት

አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙት የኅዳግ ማጣቀሻዎች ተጨማሪ መረጃ የያዙ ጥቅሶችን በመጠቆም መጽሐፍ ቅዱስ እርስ በእርሱ የሚስማማ መሆኑን ያሳያሉ። አንድ ቃል የኅዳግ ማጣቀሻዎች ካሉት ከቃሉ አጠገብ ትንሽዬ ፊደል ይኖራል። የታተመውን መጽሐፍ ቅዱስ ስትጠቀም ተዛማጅ ጥቅሶችን ለማግኘት ያንኑ ፊደል በገጹ መሃል ላይ ፈልገው። jw.org ወይም JW ላይብረሪ አፕሊኬሽን ስትጠቀም ደግሞ ማጣቀሻው ላይ ያሉትን ጥቅሶች ለማግኘት ፊደሏን ተጫናት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች የሚከተሉትን መረጃዎች ለማግኘት ሊረዱህ ይችላሉ፦

ተመሳሳይ ዘገባ፦ ማጣቀሻው ያው ክንውን የተመዘገበበትን ሌላ ጥቅስ ይጠቁምሃል። ለምሳሌ 2 ሳሙኤል 24:1⁠ን እና 1 ዜና መዋዕል 21:1⁠ን ተመልከት።

ምንጭ፦ ማጣቀሻው አንድ ሐረግ ወይም አገላለጽ የተወሰደበትን ጥቅስ ያሳያል። ለምሳሌ ማቴዎስ 4:4⁠ን እና ዘዳግም 8:3⁠ን ተመልከት።

የትንቢት ፍጻሜ፦ ማጣቀሻው ትንቢቱን ከፍጻሜው ጋር ያዛምዳል። ለምሳሌ ማቴዎስ 21:5⁠ን እና ዘካርያስ 9:9⁠ን ተመልከት።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ