የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ijwbq ርዕስ 6
  • አምላክ ሥላሴ ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክ ሥላሴ ነው?
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?
  • ክፍል 1 ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የሥላሴን መሠረተ ትምህርት አስተምረዋልን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • በእርግጥ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ነውን?
    በሥላሴ ማመን ይገባሃልን?
  • ልታምንበት ይገባሃልን?
    በሥላሴ ማመን ይገባሃልን?
  • ለሥላሴ የሚሰጠው ማብራሪያ ምን ዓይነት ነው?
    በሥላሴ ማመን ይገባሃልን?
ለተጨማሪ መረጃ
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
ijwbq ርዕስ 6
የሥላሴ ምስል፣ ፈረንሳይ

አምላክ ሥላሴ ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?

በርካታ አብያተ ክርስቲያናት አምላክ ሥላሴ እንደሆነ ያስተምራሉ። ይሁን እንጂ፣ ዚ ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ እንዲህ ይላል፦ “ሥላሴ የሚለው ቃልም ሆነ ይህን መሠረተ ትምህርት የሚደግፍ ሐሳብ በአዲስ ኪዳን ውስጥ ፈጽሞ አይገኝም። . . . ይህ ትምህርት ቀስ በቀስ እየዳበረ የመጣው ከበርካታ መቶ ዘመናትና ከብዙ ክርክር በኋላ ነው።”

እንዲያውም መጽሐፍ ቅዱስ፣ አምላክ የሥላሴ ክፍል እንደሆነ አንድም ቦታ ላይ አይናገርም። ቀጥሎ ያሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች እስቲ ልብ በል፦

“አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው።”—ዘዳግም 6:4

“ስምህ እግዚአብሔር የሆነው አንተ ብቻ፣ በምድር ሁሉ ላይ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።”—መዝሙር 83:18

“የዘላለም ሕይወት ማግኘት እንዲችሉ ብቸኛው እውነተኛ አምላክ ስለሆንከው ስለ አንተና ስለላክኸው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት መቅሰማቸውን መቀጠል አለባቸው።”—ዮሐንስ 17:3

‘አምላክ አንድ ብቻ ነው።’—ገላትያ 3:20

ታዲያ አብዛኞቹ አብያተ ክርስቲያናት፣ አምላክ ሥላሴ እንደሆነ የሚናገሩት ለምንድን ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ