የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 126
  • ነቅተህ ኑር፣ ጸንተህ ቁም፣ በርታ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ነቅተህ ኑር፣ ጸንተህ ቁም፣ በርታ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ነቅተህ ኑር፣ ጸንተህ ቁም፣ በርታ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘ተግታችሁ ጠብቁ’!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ንቁ ሆነው የሚኖሩ ደስተኞች ናቸው!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • የአምላክን መንግሥት ተገን አድርጉ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 126

መዝሙር 126

ነቅተህ ኑር፣ ጸንተህ ቁም፣ በርታ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ቆሮንቶስ 16:13)

  1. 1. ነቅተህ ኑር፣ ጸንተህ ቁም፣ በርታ፤

    በአቋምህም ጽና።

    ደፋር፣ ወንድ ሁን፣ አትበገር፤

    ድል ቀርቧል አትሸበር።

    የጌታን ት’ዛዝ ተከትለን፣

    ከሱ ጎን እንሰለፋለን።

    (አዝማች)

    ነቅተህ ኑር፣ ጽና፣ ሁሌም በርታ!

    አትዘናጋ ላፍታ!

  2. 2. ነቅተህ ኑር፣ ከቶ አትፍዘዝ፤

    ፈጣን ሁን ለመታዘዝ።

    ጌታ በታማኙ ባሪያ

    ስማ ሲሰጥ መመሪያ።

    እረኞች ሲመክሩህ ስማቸው፤

    የመንጋው ጠባቂዎች ናቸው።

    (አዝማች)

    ነቅተህ ኑር፣ ጽና፣ ሁሌም በርታ!

    አትዘናጋ ላፍታ!

  3. 3. ነቅተን እንጠብቅ አንድ ሆነን፤

    ለምሥራቹ ቆመን።

    እናውጃለን በጽናት፤

    ቢቃወመንም ጠላት።

    የሁላችንም ድምፅ ይሰማ፤

    የይሖዋ ቀን ቀርቧልና!

    (አዝማች)

    ነቅተህ ኑር፣ ጽና፣ ሁሌም በርታ!

    አትዘናጋ ላፍታ!

(በተጨማሪም ማቴ. 24:13⁠ን፣ ዕብ. 13:7, 17⁠ን እና 1 ጴጥ. 5:8⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ