የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 79
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 79

መዝሙር 79

ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 28:19, 20)

  1. 1. ደስ ይላል፣ ማስተማር ቅኖችን

    ማየት እድገታቸውን፤

    እውነትም ሲሆን የራሳቸው፣

    ይሖዋ ሲመራቸው።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ

    በ’የሱስ ስም ስንለምንህ፤

    ጥበቃህ አይለያቸው።

    ምኞታችን በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

  2. 2. ስንጸልይ ነበር በየ’ለቱ፤

    ፈተናን እንዲወጡ።

    አስተማርን፣ ረዳን ጊዜ ሰጥተን፤

    እነሱም በረቱልን።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ

    በ’የሱስ ስም ስንለምንህ፤

    ጥበቃህ አይለያቸው።

    ምኞታችን በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

  3. 3. ባምላክ ላይ ይሁን ትምክ’ታቸው፤

    ድፍረት እንዲኖራቸው።

    ታዛዦች ከሆኑ፣ ከጸኑ፤

    ለሕይወት ይበቃሉ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ስማን ’ባክህ

    በ’የሱስ ስም ስንለምንህ፤

    ጥበቃህ አይለያቸው።

    ምኞታችን በርትተው ማየት ነው፣ ጸንተው።

(በተጨማሪም ሉቃስ 6:48⁠ን፣ ሥራ 5:42⁠ን እና ፊልጵ. 4:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ