የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 121
  • እርስ በርስ እንበረታታ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እርስ በርስ እንበረታታ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እርስ በርስ እንበረታታ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “እርስ በርስ ተበረታቱ እንዲሁም እርስ በርስ ተናነጹ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ከአምላክ ፍቅር አትውጣ
    ትክክለኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ምንድን ነው?
  • ለፍቅርና ለመልካም ሥራ ማነቃቃት ያለባችሁ እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 121

መዝሙር 121

እርስ በርስ እንበረታታ

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 10:24, 25)

1. እርስ በርስ ስንበረታታ፣

ታማኝ ሆነን ለማገልገል፣

ዝምድናችን ይጠናከራል፤

ሰላም ኅብረት ይኖረናል።

በኛ መካከል ያለው ፍቅር፣

እያንዳንዱን ሰው ያጸናል።

ጉባኤ ጥበቃ ያስገኛል፤

በዚያ መሆን ያረጋጋል።

2. በተገቢው ወቅት ሲነገር ቃል፣

እንዴት ’ሚያጽናና ይሆናል!

እንዲህ ዓይነት ቃል እንሰማለን፣

ከታማኝ ወዳጆቻችን።

ደስ ይለናል አብረን ስንሠራ፣

ስላለን አንድ ዓይነት ተስፋ።

እርስ በርስ እንበረታታ፤

ሁሉም ሸክሙን እንዲወጣ።

3. በእምነት ዓይን ስለሚታየን

መቅረቡ የይሖዋ ቀን፣

ከሕይወት መንገድ እንዳንወጣ

መሰብሰብ አለብን አብረን።

ዘላለም ’ናገለግላለን፣

ካምላክ ሕዝቦች ጋር አንድ ሆነን።

ንጹሕ አቋማችን እንዳይጎድፍ

እርስ በርስ እንደጋገፍ።

(በተጨማሪም ሉቃስ 22:32⁠ን፣ ሥራ 14:21, 22⁠ን፣ ገላ. 6:2⁠ን እና 1 ተሰ. 5:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ