የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 84
  • “እፈልጋለሁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እፈልጋለሁ”
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “እፈልጋለሁ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ከአምላክ ጋር ሂድ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ወላጆች የሌላቸውን ልጆች እና መበለቶችን በመከራቸው መጠየቅ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 84

መዝሙር 84

“እፈልጋለሁ”

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 5:13)

1. ያምላክ ልጅ ፍቅር አሳየን፤

ትቶ በመምጣት ሰማይን።

ራሱን ዝቅ አድርጎ ከሰው ጋር ኖረ፤

እውነትንም አስተማረ።

አጽናና የሰው ልጆችን፤

ፈወሰ የታመሙትን።

ተል’ኮውን ተወጣ በደስታ፤

“’ፈልጋለሁ” አለ ጌታ።

2. አምላክ ረዳት አዘጋጅቷል፤

ታማኙን ባሪያ ሰጥቶናል።

በደስታ አብረነው እንሠራለን፤

ለመርዳት ትሑት ሰዎችን።

ከልብ የሚወዷቸውን

ስለሚያውቁ በቀላሉ፣

አጋር፣ ወላጅ ያጡ ሲቸገሩ

‘መርዳት ’ፈልጋለሁ’ በሉ።

(በተጨማሪም ዮሐ. 18:37⁠ን፣ ኤፌ. 3:19⁠ን እና ፊልጵ. 2:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ