የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 12
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታላቁ አምላክ ይሖዋ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 12

መዝሙር 12

ታላቁ አምላክ ይሖዋ

በወረቀት የሚታተመው

(ዘፀአት 34:6, 7)

  1. 1. ይሖዋ አምላክ አንተ ታላቅ ነህ፤

    ውዳሴ ይገባሃል፤

    ትክክል ነው መንገድህ።

    አቻ የለውም ፍቅርህ፣ ጥበብህ፤

    የዘላለም አምላክ ነህ።

  2. 2. አየን ፍቅርህን፣ እንደምትወደን፤

    አፈር ብንሆንም ትቢያ

    በፊትህ ዋጋ ’ንዳለን።

    ’ሚያስፈልገንን ትሰጠናለህ፤

    ድንቅ ነው አመራርህ።

  3. 3. የ’ጅህ ሥራዎች፣ ፍጥረታት ሁሉ

    በመዝሙር ያወድሱህ፤

    ግርማህን ይናገሩ።

    ክብር ’ሚገባህ ታላቅ አምላክ ነህ።

    ከልብ እንዘምርልህ።

(በተጨማሪም ዘዳ. 32:4⁠ን፣ ምሳሌ 16:12⁠ን፣ ማቴ. 6:10⁠ን እና ራእይ 4:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ