የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 68
  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የመንግሥቱን ዘር መዝራት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የመጽሐፍ ቅዱስ አጠቃላይ ስምምነት
    መጽሐፍ ቅዱስ—የአምላክ ቃል ነው ወይስ የሰው?
  • የእባቡ ዘር፣ እንዴት ተጋለጠ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ‘የሚያሳድገው አምላክ’ ነው!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 68

መዝሙር 68

የመንግሥቱን ዘር መዝራት

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 13:4-8)

  1. 1. እናንት ጌታ የጋበዛችሁ፣

    ወደ መስኩ የጠራችሁ፣

    ጥሪውን ሰምታችሁ ታዘዙ፤

    ይረዳችኋል፣ አትፍሩ።

    በቅኖች ልብ ውስጥ ቃሉን ብትዘሩ

    ዘሩ አይቀርም ማፍራቱ።

    ስለዚህ በርቱ፣ በትጋት ስበኩ።

    አይዟችሁ፣ ተስፋ አትቁረጡ።

  2. 2. ስኬት ማግኘታችሁ ’ሚመካው

    ባብዛኛው በ’ናንተ ላይ ነው።

    ቅኖች ልባቸው እንዲነካ

    እናንተም ድርሻ አላችሁ።

    ፈተናን፣ ተቃውሞን እንዲወጡ

    እርዷቸው እንዲበረቱ።

    እድገት ሲያደርጉ፣ የ’ውነት ዘር ሲያፈራ፣

    ልባችሁ ይሞላል በደስታ።

(በተጨማሪም ማቴ. 13:19-23⁠ን እና 22:37⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ