የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 18
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ከአንዲት ሴት ጋር በውኃው ጉድጓድ አጠገብ
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • “የፍቅራዊ ደግነት ሕግ” አንደበታችሁን እንዲቆጣጠረው ፍቀዱ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 18

መዝሙር 18

የአምላክ ታማኝ ፍቅር

በወረቀት የሚታተመው

(ኢሳይያስ 55:1-3)

1. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

ደስ የሚለን ለዚህ ነው።

ፍቅር ገፍቶት ላከልን፣

ልጁ ቤዛ እንዲሆን፤

ከኃጢያት እንድንድን፣

ሕይወትም እንድናገኝ።

(አዝማች)

ኑ ’ናንት የተጠማችሁ፣

የሕይወት ውኃ ጠጡ።

እናንት የተጠማችሁ፣

ፍቅሩን ተመልከቱ።

2. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

ሥራውም ምሥክር ነው።

አሳይቶናል ፍቅሩን፣

ለኛ በማንገሥ ልጁን።

ሊፈጽም ቃል ኪዳኑን፣

መሠረተ መንግሥቱን።

(አዝማች)

ኑ ’ናንት የተጠማችሁ፣

የሕይወት ውኃ ጠጡ።

እናንት የተጠማችሁ፣

ፍቅሩን ተመልከቱ።

3. ይሖዋ ፍቅር ነው፤

በፍቅሩም እንምሰለው።

እንርዳቸው ገሮችን

እንዲያገኙ መንገዱን።

መጽናናት እንዲችሉ፣

እውነት ይድረስ ለሁሉ።

(አዝማች)

ኑ ’ናንት የተጠማችሁ፣

የሕይወት ውኃ ጠጡ።

እናንት የተጠማችሁ፣

ፍቅሩን ተመልከቱ።

(በተጨማሪም መዝ. 33:5፤ 57:10⁠ን እና ኤፌ. 1:7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ