የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 42
  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ‘እርስ በርሳችሁ ፍቅር ይኑራችሁ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • “ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • ደካሞችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 42

መዝሙር 42

‘ደካማ የሆኑትን እርዱ’

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 20:35)

1. ብዙ ነው ድክመታችን፣

የሁላችንም።

አምላክ ግን ይወደናል፤

ያስብልናል።

እሱ መሐሪ ነው፤

ፍቅሩ ወደር የለው።

እኛም ለተጨነቁት

አዛኝ እንሁን።

2. ድክመቱን የሚያስተውል፣

ለሌሎች ያዝናል።

ሕይወት ማግኘት የቻልነው፣

በ’የሱስ ደም ነው።

አምላክ ያበረታል፤

ደካማን አይረሳም።

ይሰማን ጭንቀታቸው፤

እናጽናናቸው።

3. ደካሞችን ከመንቀፍ

እናግዛቸው።

ደግነት በማሳየት

እናበርታቸው።

ሳንሰለች በመርዳት፣

ብንሆናቸው ብርታት፣

ደስተኛ ይሆናሉ፤

እፎይ ይላሉ።

(በተጨማሪም ኢሳ. 35:3, 4⁠ን፣ 2 ቆሮ. 11:29⁠ን እና ገላ. 6:2⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ