የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 81
  • “እምነት ጨምርልን”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እምነት ጨምርልን”
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “እምነት ጨምርልን”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “እምነት ጨምርልን”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 81

መዝሙር 81

“እምነት ጨምርልን”

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 17:5)

1. አምላክ ሆይ፣ ፍጹም ባለመሆናችን፣

ወደ ክፋት ያደላል ልባችን።

ይሖዋ ሆይ፣ ባንተ ላይ እምነት ማጣት፣

ነው ሳናውቀው የሚያጠምደን ኃጢያት።

(አዝማች)

ይሖዋ ሆይ፣ እምነትን ጨምርልን።

ታውቀዋለህ የሚያስፈልገንን።

መሐሪ ነህ፤ እምነትን ጨምርልን።

እናክብርህ በቃል፣ በሥራችን።

2. ሰው አይችልም ሊያስደስትህ ያለ’ምነት።

እምነት ወሮታ ’ንዳለው አንሳት።

እምነታችን ነው ጋሻ ከለላችን፤

ከቶ አንፈራም የወደፊቱን።

(አዝማች)

ይሖዋ ሆይ፣ እምነትን ጨምርልን።

ታውቀዋለህ የሚያስፈልገንን።

መሐሪ ነህ፤ እምነትን ጨምርልን።

እናክብርህ በቃል፣ በሥራችን።

(በተጨማሪም ዘፍ. 8:21⁠ን፣ ዕብ. 11:6፤ 12:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ