የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 19
  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “ገነት ውስጥ እንገናኝ!”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ገነት የምትገኘው የት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 19

መዝሙር 19

አምላክ የሰጠው የገነት ተስፋ

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 23:43)

1. በክርስቶስ ሺህ ዓመት ግዛት፣

ትሆናለች ምድር ገነት።

ኃጢያት፣ በደል ይደመሰሳል፤

ሥቃይ፣ ሞትም ይወገዳል።

(አዝማች)

ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

በእምነት ዓይን ይታየናል።

ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

ጌታ ’የሱስ ይታመናል።

2. ሙታን በቅርብ ተስፋ አላቸው፤

ይነሳሉ፣ ዓላማው ነው።

‘በገነት ውስጥ ትኖራለህ’ ሲል

የአምላክ ልጅ ተስፋ ሰጥቷል።

(አዝማች)

ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

በእምነት ዓይን ይታየናል።

ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

ጌታ ’የሱስ ይታመናል።

3. ጌታ ’የሱስ ተስፋ ሰጥቶናል፤

የምድራችን ንጉሥ ሆኗል።

ይሖዋንም እናመስግነው፤

በየ’ለቱ ’ናወድሰው።

(አዝማች)

ምድርን ገነት ያደርጋታል፤

በእምነት ዓይን ይታየናል።

ተስፋው በቅርብ ይፈጸማል፤

ጌታ ’የሱስ ይታመናል።

(በተጨማሪም ማቴ. 5:5፤ 6:10⁠ን እና ዮሐ. 5:28, 29⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ