የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 149
  • ለቤዛው አመስጋኝ መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለቤዛው አመስጋኝ መሆን
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለቤዛው አመስጋኝ መሆን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ውድ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የዘላለም ደስታ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 149

መዝሙር 149

ለቤዛው አመስጋኝ መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 22:20)

  1. ይሖዋ ሆይ፣

    ባንተ ፊት መቆም ችለናል፤

    ከሁሉ የላቀ ፍቅር

    ስላሳየኸን።

    ልጅህን ላክህልን

    እንዲሆነን ቤዛ፤

    ሊኖር አይችልም

    ከዚህ የሚበልጥ ስጦታ።

    (አዝማች)

    እኛን ሊያድን እሱ ሞተ፤

    ክቡር ደሙን ለኛ ሰጠ።

    ለዘላለም

    ልባዊ ምስጋና ይድረስ ላንተ።

  2. ኢየሱስ ቤዛችን የሆነው

    ፈቅዶ ነው፤

    ሕይወቱን እንዲሰጠን

    ፍቅር አነሳሳው።

    ማንም አልነበረም

    ከሞት ’ሚታደገን፤

    ልጅህ ደረሰልን

    አሁን ሕይወት አገኘን።

    (አዝማች)

    እኛን ሊያድን እሱ ሞተ፤

    ክቡር ደሙን ለኛ ሰጠ።

    ለዘላለም

    ልባዊ ምስጋና ይድረስ ላንተ።

(በተጨማሪም ዕብ. 9:13, 14ን እና 1 ጴጥ. 1:18, 19ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ