የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መጋቢት ገጽ 6
  • ኢዮብ በትንሣኤ ተስፋ ላይ እምነት ነበረው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢዮብ በትንሣኤ ተስፋ ላይ እምነት ነበረው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዛፍ ቢቆረጥ መልሶ ሊያቆጠቁጥ ይችላል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • በአምላክ ቤት ውስጥ የሚገኝ የለመለመ የወይራ ዛፍ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • ‘የአምላክ ጥበብ እንዴት ጥልቅ ነው!’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • የወይራ ዛፉ ምሳሌ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መጋቢት ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢዮብ 11-15

ኢዮብ በትንሣኤ ተስፋ ላይ እምነት ነበረው

ኢዮብ አምላክ እሱን ከሞት የማስነሳት ችሎታ እንዳለው ተናገረ

14:7-9, 13-15

የደረቀ የወይራ ዘይት ጉቶ ከሥሩ ሲያቆጠቁጥ
  • ኢዮብ፣ አምላክ ከሞት እንደሚያስነሳው ያለውን እምነት ለመግለጽ ዛፍን ምናልባትም የወይራ ዛፍን እንደ ምሳሌ ተጠቅሟል

  • የወይራ ዛፍ ሥሩን በስፋት ስለሚዘረጋ ግንዱ ቢደርቅም እንኳ ዛፉ ሊያንሠራራ ይችላል። ሥሮቹ እስካልሞቱ ድረስ ዛፉ እንደገና ያቆጠቁጣል

  • ከከባድ ድርቅ በኋላ ዝናብ ሲጥል፣ ደርቆ የነበረ የወይራ ዛፍ ጉቶ እንደገና ሊያንሰራራ ይችላል፤ ከዛፉ ሥሮች ላይ ቀንበጥ ማቆጥቆጥ ስለሚጀምር ዛፉ ‘እንደ አዲስ ተክል ቅርንጫፎች ያወጣል’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ