የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 56
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የተቸገረ ሰው ጸሎት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የተቸገረ ሰው ጸሎት
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 56

መዝሙር 56

እባክህ ጸሎቴን ስማ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 54)

1. ይሖዋ ’ባት፣ እባክህ ስማኝ።

አምላኬ ነህ፤ እኔም ያንተ ነኝ።

ስምህ ታላቅ፣ ወደር ’ማያገኝ።

(አዝማች)

ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

2. ላመስግንህ፣ ለዛሬዋ ቀን።

ሕይወት ሰጥተህ፣ መራህ መንገዴን።

ደስ ብሎኛል፣ በእቅፍህ ነኝ።

(አዝማች)

ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

3. እጓጓለሁ፣ መልካም ማድረግን።

ምራኝ ልሂድ፣ በአንተ ብርሃን።

ችግሮቼን፣ ልቋቋም እርዳኝ።

(አዝማች)

ደጉ አምላኬ፣ ’ባክህ ስማኝ።

(በተጨማሪም ዘፀ. 22:27⁠ን፣ መዝ. 106:4⁠ን እና ያዕ. 5:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ