የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 99
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የዘላለም ደስታ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 99

መዝሙር 99

አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ

በወረቀት የሚታተመው

(ራእይ 7:9)

1. ከብሔራት የተውጣጡ እጅግ ብዙ ሕዝቦችን፣

በመሰብሰብ ላይ ናቸው ክርስቶስና ቅቡዓን።

በመሰብሰብ ላይ ናቸው ክርስቶስና ቅቡዓን።

የአምላክ መንግሥት ተወልዷል፤

በቅርቡ ምድርን ይገዛል።

ይህ ተስፋ ነው ታላቅ ስጦታ፤

ያስገኛል መጽናኛ ደስታ።

(አዝማች)

ይወደስ ይሖዋ፤

ይወደስ ኢየሱስ፤

በቤዛው ነፃ ስላወጡን።

ምድር ላይ ዘላለም

እ’ኖራለን አምላክን እያወደስን።

2. ክርስቶስ በመግዛት ላይ ነው፤

እንግለጽ ደስታችንን።

ያምላክን ፈቃድ ያደርጋል፤

ያድነናል ይህ መስፍን።

ይታየናል ደስታው ካሁን፣

ሽብር ሲጠፋ ከምድር፣

ሙታን ሲወጡ ከመቃብር፣

ሐሴት ያደርጋል የሰው ዘር!

(አዝማች)

ይወደስ ይሖዋ፤

ይወደስ ኢየሱስ፤

በቤዛው ነፃ ስላወጡን።

ምድር ላይ ዘላለም

እ’ኖራለን አምላክን እያወደስን።

(በተጨማሪም መዝ. 2:6፤ 45:1⁠ን፣ ኢሳ. 9:6⁠ን እና ዮሐ. 6:40⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ