የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ታኅሣሥ ገጽ 7
  • ምድር በይሖዋ እውቀት ትሞላለች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምድር በይሖዋ እውቀት ትሞላለች
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የወደፊት ሕይወትህ አስደሳች ሊሆን ይችላል!
    ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ እውቀት
  • “ገነት ውስጥ እንገናኝ!”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ተለውጣችኋል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • ተመልሶ የተቋቋመ ገነት!
    የኢሳይያስ ትንቢት—ለመላው የሰው ዘር የፈነጠቀ ብርሃን ጥራዝ 1
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ታኅሣሥ ገጽ 7

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢሳይያስ 11-16

ምድር በይሖዋ እውቀት ትሞላለች

ገነት ውስጥ ከእንስሳት ጋር እየተጫወተ ያለ ልጅ

11:6-9

ይህ ትንቢት በእስራኤላውያን ላይ የተፈጸመው እንዴት ነው?

  • እስራኤላውያን ከባቢሎን ግዞት ወደ አገራቸው ሲመለሱም ሆነ በምድሪቱ ሲኖሩ የዱር አራዊትንና እንደ አውሬ ያሉ ሰዎችን የሚፈሩበት ምክንያት አልነበራቸውም። —ዕዝራ 8:21, 22

ይህ ትንቢት በዘመናችን እየተፈጸመ ያለው እንዴት ነው?

  • የይሖዋ እውቀት የሰዎችን ባሕርይ ይለውጣል። ዓመፀኛ የነበሩ ሰዎች ተለውጠው ሰላማዊ ሆነዋል። የአምላክ እውቀት በዓለም ዙሪያ መንፈሳዊ ገነት እንዲፈጠር አስችሏል

ይህ ትንቢት ወደፊት የሚፈጸመው እንዴት ነው?

  • አምላክ መጀመሪያ በነበረው ዓላማ መሠረት መላዋ ምድር ምንም የሚያስፈራ ነገር ወደሌለባት ሰላማዊ ገነት ትለወጣለች። ሰዎችም ሆኑ እንስሳት በማንም ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት አያደርሱም

የአምላክ እውቀት ጳውሎስን ለውጦታል

  • ጳውሎስ፣ ፈሪሳዊ በነበረበት ጊዜ እንደ አውሬ ያለ ባሕርይ ነበረው።—1ጢሞ 1:13

  • ያገኘው ትክክለኛ እውቀት ባሕርይውን እንዲለውጥ አስችሎታል።—ቆላ 3:8-10

ሐዋርያው ጳውሎስ ቁጡ የነበረው ባሕርይውን ለውጦ ገር ሰው ሆኗል
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ