የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 62
  • አዲሱ መዝሙር

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አዲሱ መዝሙር
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 62

መዝሙር 62

አዲሱ መዝሙር

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 98)

  1. 1. ዘምሩ ላምላክ፤ አዲስ የውዳሴ መዝሙር።

    አውሩ፣ ተናገሩ የሱን ታላቅ ተግባር።

    ድል አድራጊ ነው፤ ኃያል ክንዱን አሳይቷል።

    ፍትሕን ይወዳል፤

    በጽድቅም ይፈርዳል።

    (አዝማች)

    ዘምሩ!

    አዲሱን ዝማሬ!

    ዘምሩ!

    ያህ ንጉሥ ነው ሁሌ!

  2. 2. ለንጉሣችን እንዘምርለት በደስታ!

    ስሙን አወድሱ፤ ከፍ አ’ርጉት በ’ልልታ።

    ሕዝቦቹ ሁሉ ላምላክ በኅብረት ዘምሩ።

    መለከት፣ በገናም

    ያህን ያመስግኑ።

    (አዝማች)

    ዘምሩ!

    አዲሱን ዝማሬ!

    ዘምሩ!

    ያህ ንጉሥ ነው ሁሌ!

  3. 3. ባሕሮችና በውስጣቸው ያለው ሕይወት፣

    የምድርም ፍጥረታት እሱን ያወድሱት።

    ምድርም ሐሴት ታ’ርግ፤ ወንዞች ሁሉ ያጨብጭቡ።

    ተራሮች፣ ኮረብቶች

    ክብሩን ያስተጋቡ።

    (አዝማች)

    ዘምሩ!

    አዲሱን ዝማሬ!

    ዘምሩ!

    ያህ ንጉሥ ነው ሁሌ!

(በተጨማሪም መዝ. 96:1⁠፤ 149:1⁠ን እና ኢሳ. 42:10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ