የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 14
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ያህ ልጁን ሾሟል አወድሱት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 14

መዝሙር 14

አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 2:12)

  1. 1. ከብሔራት የተውጣጡ

    እጅግ ብዙ ሕዝቦችን፣

    በመሰብሰብ ላይ ናቸው

    ክርስቶስና ቅቡዓን።

    የአምላክ መንግሥት ተወልዷል፤

    በቅርቡ ምድርን ይገዛል።

    ይህ ተስፋ ነው ታላቅ ስጦታ፤

    ያስገኛል መጽናኛ ደስታ።

    (አዝማች)

    ይወደስ ይሖዋ፤ ይወደስ ኢየሱስ፤

    አመስግኑት አዲሱን ንጉሥ።

    በደስታ ’ንገዛለት፤

    ውዳሴ ’ናቅርብለት ባንድነት።

  2. 2. ክርስቶስ በመግዛት ላይ ነው፤

    እንግለጽ ደስታችንን።

    በቅርቡ ለፍርድ ይመጣል፤

    ያድነናል ይህ መስፍን።

    ይታየናል ተስፋው ካሁን፣

    ሽብር ሲጠፋ ከምድር፣

    ሙታን ሲወጡ ከመቃብር፣

    ሐሴት ያደርጋል የሰው ዘር!

    (አዝማች)

    ይወደስ ይሖዋ፤ ይወደስ ኢየሱስ፤

    አመስግኑት አዲሱን ንጉሥ።

    በደስታ ’ንገዛለት፤

    ውዳሴ ’ናቅርብለት ባንድነት።

(በተጨማሪም መዝ. 2:6⁠፤ 45:1⁠ን፣ ኢሳ. 9:6⁠ን እና ዮሐ. 6:40⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ