የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 141
  • ሕይወት ተአምር ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሕይወት ተአምር ነው
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሕይወት ተአምር ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 141

መዝሙር 141

ሕይወት ተአምር ነው

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 36:9)

  1. 1. ልጅ መወለዱ፣ ዝናብ መጣሉ፣

    የፀሐይ ደማቅ ጮራ፣ የ’ህል ዛላ፣

    ሁሉም የአምላክ ስጦታ ናቸው፤

    በሕይወት የኖርነው በሱ ተአምር ነው።

    (አዝማች)

    እንዴት ’ናመስግነው፣ ለዚህ ስጦታው?

    እሱን መውደድ፣ ስጦታውን ማክበር ብቻ ነው።

    በኛ ጥረት ቢሆን ጭራሽ አናገኘው፤

    ሕይወት ስጦታ ነው፤ ሕይወት ተአምር ነው።

  2. 2. እንደ ኢዮብ ሚስት ተስፋ ’ሚቆርጡ፣

    አምላክን ’ሚያማርሩ ሰዎች አሉ።

    እኛ ግን ጌታን ’ናወድሳለን፤

    በሕይወት እንድንኖር ስላደረገን።

    (አዝማች)

    እንዴት እናመስግን፣ ለዚህ ስጦታ?

    ሰዎችን ’ንውደዳቸው እንስጣቸው ቦታ።

    በኛ ጥረት ቢሆን ጭራሽ አናገኘው፤

    ሕይወት ስጦታ ነው፤ ሕይወት ተአምር ነው።

(በተጨማሪም ኢዮብ 2:9⁠ን፣ መዝ. 34:12⁠ን፣ መክ. 8:15⁠ን፣ ማቴ. 22:37-40⁠ን እና ሮም 6:23⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ