የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሚያዝያ ገጽ 4
  • “ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሰዎች የሚታመሙት ለምንድን ነው?
    ከታላቁ አስተማሪ ተማር
  • “ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል”
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • ኢየሱስ የመጀመሪያ ተአምሩን ፈጸመ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • አምላክ ይቅር ይለኝ ይሆን?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሚያዝያ ገጽ 4
ኢየሱስ በሰማይ ዙፋን ላይ ተቀምጦ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማርቆስ 1-2

“ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል”

2:5-12

ሽባውን ወደ ኢየሱስ ማቅረብ ስላልቻሉ ጣሪያ ነድለው ሽባው የተኛበትን ቃሬዛ ወደ ታች ሲያወርዱት

ከዚህ ተአምር ምን ትምህርት እናገኛለን?

  • የምንታመመው በወረስነው ኃጢአት የተነሳ ነው

  • ኢየሱስ ኃጢአትን ይቅር የማለት ሥልጣንና ሕመምተኞችን የመፈወስ ኃይል አለው

  • ኢየሱስ በመንግሥቱ አማካኝነት አለፍጽምናንና በሽታን ለዘለቄታው ያስወግዳል

በምታመምበት ወቅት በማርቆስ 2:5-12 ላይ የሚገኘው ዘገባ በሽታዬን ለመቋቋም የሚረዳኝ እንዴት ነው?

ዓይነ ስውር የነበረ ሰው ሲያይ፣ ሽባ የነበረ ሰው ከተሽከርካሪ ወንበሩ ላይ ተነስቶ ሲራመድ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ