የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 118
  • “እምነት ጨምርልን”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “እምነት ጨምርልን”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “እምነት ጨምርልን”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “እምነት ጨምርልን”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 118

መዝሙር 118

“እምነት ጨምርልን”

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 17:5)

  1. 1. አምላክ ሆይ፣ ፍጹም ባለመሆናችን፣

    ወደ ክፋት ያደላል ልባችን።

    ይሖዋ ሆይ፣ ባንተ ላይ እምነት ማጣት፣

    ነው ሳናውቀው የሚያጠምደን ኃጢያት።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ እምነትን ጨምርልን።

    ታውቀዋለህ የሚያስፈልገንን።

    መሐሪ ነህ፤ እምነትን ጨምርልን።

    እናክብርህ በቃል፣ በሥራችን።

  2. 2. ያለ’ምነት ሊያስደስትህ ’ሚችል ማነው?

    አንርሳ እምነት ወሮታ ’ንዳለው።

    ምን ይመጣ ይሆን ብለን አንሰጋም፤

    የ’ምነት ጋሻ ስላለን አንፈራም።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ እምነትን ጨምርልን።

    ታውቀዋለህ የሚያስፈልገንን።

    መሐሪ ነህ፤ እምነትን ጨምርልን።

    እናክብርህ በቃል፣ በሥራችን።

(በተጨማሪም ዘፍ. 8:21⁠ን፣ ዕብ. 11:6⁠ን እና 12:1⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ