የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 67
  • “ቃሉን ስበክ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ቃሉን ስበክ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ቃሉን ስበክ”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ሰላም ወዳዶችን መፈለግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ሰላም ወዳዶችን መፈለግ
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ምሥራቹ እየተሰበከ ያለው እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 67

መዝሙር 67

“ቃሉን ስበክ”

በወረቀት የሚታተመው

(2 ጢሞቴዎስ 4:2)

  1. 1. አምላክ ት’ዛዝ አስተላልፏል፤

    የምንፈጽመው ሥራ ሰጥቶናል።

    ምንጊዜም ተዘጋጅተህ ጠብቅ፤

    ስለ ግሩም ተስፋህ ለማሳወቅ።

    (አዝማች)

    ቃሉን ስበክ፤

    ሁሉም መስማት አለበት!

    እንስበክ፤

    ፍጻሜው ቀርቧል ይበልጥ።

    እንስበክ፤

    ቅኖች እንዲያስተውሉ።

    እንስበክ፤

    በየቦታው።

  2. 2. አስቸጋሪ ወቅት ይኖራል፤

    ተቃዋሚዎች ያዋርዱናል።

    አመቺ ባይመስልም ለመስበክ፣

    ትምክ’ታችን ነው ኃያሉ አምላክ።

    (አዝማች)

    ቃሉን ስበክ፤

    ሁሉም መስማት አለበት!

    እንስበክ፤

    ፍጻሜው ቀርቧል ይበልጥ።

    እንስበክ፤

    ቅኖች እንዲያስተውሉ።

    እንስበክ፤

    በየቦታው።

  3. 3. አመቺ ወቅትም ይኖራል፤

    በዚህ ጊዜም መስበክ ያስፈልጋል።

    ስብከታችን መዳን ያስገኛል፤

    የይሖዋንም ስም ያስቀድሳል።

    (አዝማች)

    ቃሉን ስበክ፤

    ሁሉም መስማት አለበት!

    እንስበክ፤

    ፍጻሜው ቀርቧል ይበልጥ።

    እንስበክ፤

    ቅኖች እንዲያስተውሉ።

    እንስበክ፤

    በየቦታው።

(በተጨማሪም ማቴ. 10:7⁠፤ 24:14⁠ን፣ ሥራ 10:42⁠ን እና 1 ጴጥ. 3:15⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ