የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 136
  • ከይሖዋ የምናገኘው “ሙሉ ወሮታ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከይሖዋ የምናገኘው “ሙሉ ወሮታ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከይሖዋ የምናገኘው ሙሉ ሽልማት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 136

መዝሙር 136

ከይሖዋ የምናገኘው “ሙሉ ወሮታ”

በወረቀት የሚታተመው

(ሩት 2:12)

  1. 1. ይሖዋ ታማኝ የሆነ አምላክ ነው፤

    ከልብ ’ሚያመልኩትን ያውቃል።

    ታማኝነት ብዙ ነገር ሊያሳጣ

    እንደሚችልም ይረዳል።

    ቤተሰብን፣ ወዳጆችን ብታጣም፣

    አምላክ ይህን ሁሉ ያውቃል።

    አሁን ወንድሞችና እህቶችን፣

    ከዚያም ሕይወት ይሰጥሃል።

    (አዝማች)

    አምላካችን ልፋትህን አይቶ

    ወሮታውን ይክፈልህ አሟልቶ።

    በክንፎቹ ሥር ይከልልህ።

    ይሖዋ ታማኝ ነው፤ አይዋሽም ከቶ።

  2. 2. አንዳንዴ ሕይወት መራራ ይሆናል፤

    እንደ ሸክም ይጫነናል።

    የኑሮ ውጣ ውረድ ይከብደናል፤

    ኃይላችንም ይሟጠጣል።

    የመጽናናት አምላክ ይህን ይረዳል፤

    ጸሎታችንን ይሰማል።

    በቃሉ፣ በመንፈሱ ይረዳናል፤

    ታማኝ ወንድሞች ሰጥቶናል።

    (አዝማች)

    አምላካችን ልፋትህን አይቶ

    ወሮታውን ይክፈልህ አሟልቶ።

    በክንፎቹ ሥር ይከልልህ።

    ይሖዋ ታማኝ ነው፤ አይዋሽም ከቶ።

(በተጨማሪም መሳ. 11:38-40⁠ን እና ኢሳ. 41:10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ