የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 151
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 151

መዝሙር 151

የአምላክ ልጆች መገለጥ

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 8:19)

  1. አምላክ የመረጣቸውን

    በቅርቡ ይገልጣል።

    ከ’የሱስ ጋር ይገዛሉ፤

    ይሆናሉ ኃያል።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

  2. ቀሪዎቹ ቅቡዓንም

    ድምፁን ይሰማሉ፤

    የጌቶች ጌታ ሲመጣ

    ሰማይ ይሄዳሉ።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

    (መሸጋገሪያ)

    ያምላክ ልጆች ከ’የሱስ ጋር

    ሆነው ይዋጋሉ።

    ከበጉ ጋር በጋብቻ

    ይተሳሰራሉ።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

(በተጨማሪም ዳን. 2:34, 35⁠ን፣ 1 ቆሮ. 15:51, 52⁠ን እና 1 ተሰ. 4:15-17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ