የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 114
  • “በትዕግሥት ጠብቁ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “በትዕግሥት ጠብቁ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ትዕግሥት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋን ትዕግሥት ኮርጁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • በአገልግሎታችን ትዕግሥተኛ መሆን ይገባናል
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ትዕግሥት ማዳበር የሚቻለው እንዴት ነው?
    ለቤተሰብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 114

መዝሙር 114

“በትዕግሥት ጠብቁ”

በወረቀት የሚታተመው

(ያዕቆብ 5:8)

  1. 1. ልዑል ጌታ ይሖዋ፣

    ለቅዱስ ስሙ ይቀናል።

    ስድቡን በማስወገድም፣

    ስሙን ሊያስቀድሰው ይሻል።

    ለበርካታ ዘመናት፣

    ታይቷል ታላቅ ጽናቱ።

    የቻይነቱ ብዛት፣

    ድንቅ ነው በ’ውነቱ።

    እሱ ሁሉም ዓይነት ሰው፣

    እንዲድን ነው ’ሚፈልገው።

    የይሖዋ ትዕግሥት፣

    ከንቱ አይሆን አለው ውጤት።

  2. 2. በአምላክ መንገድ መሄድ፣

    ታጋሽ መሆን ይጠይቃል።

    ት’ግሥት ልብ ያረጋጋል፤

    ከቁጣ ይጠብቀናል።

    መልካም ጎን ይፈልጋል፤

    በተስፋ ይጠብቃል።

    በጭንቀት ስንዋጥም፣

    ሚዛን አንስትም።

    ትዕግሥትን ጨምሮ

    የመንፈስን ፍሬ ማፍራት፣

    ያስችላል ለማዳበር

    ያምላካችንን ባሕርያት።

(በተጨማሪም ዘፀ. 34:14⁠ን፣ ኢሳ. 40:28⁠ን፣ 1 ቆሮ. 13:4, 7⁠ን እና 1 ጢሞ. 2:4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ