የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 94
  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በይሖዋ ቃል ታመኑ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • “ለሁሉም ነገር አመስግኑ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2019
  • የአምላክ ቃል መንገዳችሁን እንዲያበራላችሁ ፍቀዱ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 94

መዝሙር 94

ለአምላክ ቃል አመስጋኝ መሆን

በወረቀት የሚታተመው

(ፊልጵስዩስ 2:16)

  1. 1. ይሖዋ አባት ሆይ፣ ደርሶናል ቃልህ፤

    ማመስገን እንሻለን ለስጦታህ።

    በመንፈስህ በመምራት

    አ’ጻፍክ ሐሳብህን፤

    ቃልህ ብርሃን ሆነን፤ እውነትን ተማርን።

  2. 2. ወደ ልብ ይዘልቃል፤ ቃልህ አለው ኃይል፤

    መንፈስንና ነፍስን ይለያያል።

    እንከን የለውም ሕግህ፤

    ፍጹም ነው ት’ዛዝህ፤

    አስተማማኝ ናቸው መመሪያዎችህ።

  3. 3. በሰዎች ተጠቅመህ ባ’ጻፍከው ቃልህ

    ልባችን ተነካ፤ አንተን አወቅንህ።

    ቃልህን ሰጥተኸናል፤

    ይድረስህ ምስጋና፤

    እምነታችን ይደግ፣ ይሁን ጠንካራ።

(በተጨማሪም መዝ. 19:9⁠፤ 119:16, 162⁠ን፣ 2 ጢሞ. 3:16⁠ን፣ ያዕ. 5:17⁠ን እና 2 ጴጥ. 1:21⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ