የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 20
  • ውድ ልጅህን ሰጠኸን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ውድ ልጅህን ሰጠኸን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 20

መዝሙር 20

ውድ ልጅህን ሰጠኸን

በወረቀት የሚታተመው

(1 ዮሐንስ 4:9)

  1. 1. ይሖዋ፣ ውድ አባት፣

    ያለተስፋ ነበርን፤

    አሁን ግን በቤዛው

    ተስፋ አገኘን!

    አንሳሳም ለመስጠት፣

    ላንተ ምርጣችንን።

    እንናገራለን

    ታላቅ ውለታህን።

    (አዝማች)

    ተወዳጅ ልጅህን

    ለኛ ሰጥተኸናል፤

    ከልብ እንዘምርልህ፤

    ይገባሃልና ክብር።

  2. 2. ወዳንተ ስቦናል

    ደግነት፣ ምሕረትህ።

    ስምህን ነገርከን፤

    ወዳጃችን ሆንክ።

    ግን ታላቅ ስጦታህ፣

    ከሁሉም ’ሚበልጠው፣

    እኛ እንድንኖር

    ልጅህ መሞቱ ነው።

    (አዝማች)

    ተወዳጅ ልጅህን

    ለኛ ሰጥተኸናል፤

    ከልብ እንዘምርልህ፤

    ይገባሃልና ክብር።

    (መጨረሻ)

    ይሖዋ፣ ውድ አባት፣ ምስጋና ይድረስህ።

    ልጅህን ሰጠኸን፤ ከልብ እናመስግንህ።

(በተጨማሪም ዮሐ. 3:16⁠ን እና 15:13⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ