የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 125
  • “መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ‘አባታችሁ መሐሪ ነው’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • የምናገለግለው አምላክ “ምሕረቱ ብዙ ነው”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ምሕረት ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 125

መዝሙር 125

“መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው”

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 5:7)

  1. 1. አምላካችን መሐሪ ነው፤

    በደስታ ነው የሚምረው።

    ለጋስ ነው፤ መስጠት ይወዳል፤

    ሕዝቦቹን ይንከባከባል።

    ይቅር ባይ አምላክ ነው እሱ፤

    ኃጢያተኞች ሲመለሱ።

    አፈር እንደሆንን ያውቃል፤

    ደግ አምላክ ነው፤ ይምረናል።

  2. 2. በፈጸምነው ኃጢያት ምክንያት

    ስንጠይቅ ያምላክን ምሕረት፣

    ጌታችን እንዳስተማረን

    በጸሎት ’ንማጸናለን፦

    ‘ሌሎችን ይቅር እንዳልን

    አምላክ ሆይ፣ እኛንም ማረን።’

    ከልባችን ይቅር ማለት

    ይሰጠናል ሰላም፣ እረፍት።

  3. 3. ለሰዎች እናሳይ ምሕረት፤

    ለጋሶች እንሁን የእውነት።

    ምንም ብድራት ሳንጠብቅ

    ለሰዎች መልካም እናድርግ።

    አምላካችን ይህን አይቶ

    ይባርከናል አሟልቶ።

    መሐሪዎች ደስተኞች፣

    ናቸው በአምላክ ፊት ውቦች።

(በተጨማሪም ማቴ. 6:2-4, 12-14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ