ለፊልጵስዩስ ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ የመጽሐፉ ይዘት 1 ሰላምታ (1, 2) ለአምላክ የቀረበ ምስጋና፤ የጳውሎስ ጸሎት (3-11) አስቸጋሪ ሁኔታ ቢኖርም ምሥራቹ ተስፋፋ (12-20) ‘የምኖረው ለክርስቶስ ነው፤ ብሞት ደግሞ እጠቀማለሁ’ (21-26) ‘አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን’ (27-30) 2 ክርስቲያናዊ ትሕትና (1-4) ክርስቶስ ያሳየው ትሕትናና ያገኘው ክብር (5-11) የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ አድርሱ (12-18) “እንደ ብርሃን አብሪዎች ታበራላችሁ” (15) ጳውሎስ ጢሞቴዎስንና አፍሮዲጡን ለመላክ አሰበ (19-30) 3 “በሥጋ አንመካም” (1-11) “ሁሉንም ነገር እንደ ኪሳራ እቆጥረዋለሁ” (7-9) ግቡ ላይ ለመድረስ እጣጣራለሁ (12-21) “የሰማይ ዜጎች ነን” (20) 4 አንድነት፣ ደስታ፣ ንጹሕ ሐሳብ (1-9) “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ” (6, 7) ለፊልጵስዩስ ወንድሞች ያለውን አድናቆት ገለጸ (10-20) የስንብት ቃላት (21-23)