የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 9/1 ገጽ 24
  • ኢየሱስ አድማጮቹን አስደነቀ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢየሱስ አድማጮቹን አስደነቀ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የሰዶምና የገሞራ ጥፋት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ኢየሱስ ተአምራዊ ፈውሶችን አከናውኗል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ኢየሱስ ፈተናን ተቋቁሟል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ጴጥሮስ ኢየሱስን ስለመካዱ የሚናገረው ታሪክ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 9/1 ገጽ 24

ለወጣት አንባቢያን

ኢየሱስ አድማጮቹን አስደነቀ

መመሪያ:- ይህን መልመጃ ጸጥታ በሰፈነበት ቦታ ሆነህ ሥራ። ጥቅሶቹን ስታነብ በቦታው እንዳለህ አድርገህ አስብ። ሁኔታውን በዓይነ ሕሊናህ ለመሳልና በታሪኩ ውስጥ የተጠቀሱት ሰዎች ሲነጋገሩ ድምፃቸውን ለመስማት ሞክር። እንዲሁም የባለ ታሪኮቹን ስሜት ለመረዳትና ታሪኮቹ ሕያው እንዲሆኑልህ ጥረት አድርግ።

ሁኔታውን ለማስተዋል ሞክር።—ሉቃስ 2:41-47⁠ን አንብብ።

በቁጥር 46 ላይ የተጠቀሱት መምህራን ከኢየሱስ ጋር ስለ ምን ጉዳይ የተወያዩ ይመስልሃል?

․․․․․

ጥልቅ ምርምር አድርግ።

ኢየሱስ ገና ትንሽ ልጅ ቢሆንም እንኳ ከሃይማኖት ምሁራኑ ጋር መወያየት የቻለው ለምን ይመስልሃል? ፍጹም ስለነበር ነው ወይስ ሌላ ተጨማሪ ምክንያት አለ?

․․․․․

ሁኔታውን ለማስተዋል ሞክር።—ሉቃስ 2:48-52⁠ን አንብብ።

ኢየሱስ “ለምን ፈለጋችሁኝ?” ብሎ የጠየቃቸው በምን ዓይነት ስሜት ይመስልሃል?

․․․․․

ኢየሱስ ለወላጆቹ በቁጣ ወይም አክብሮት በጎደለው መንገድ እንዳልመለሰላቸው እርግጠኞች መሆን የምንችለው ለምንድን ነው?

․․․․․

ጥልቅ ምርምር አድርግ።

ዮሴፍና ማርያም መጨነቃቸው ተገቢ ነበር የምንለው ለምንድን ነው?

․․․․․

ኢየሱስ ፍጹም ቢሆንም እንኳ ለወላጆቹ መታዘዝ የነበረበት ለምንድን ነው?

․․․․․

ኢየሱስ ሲያደንቁት በነበሩት ሰዎች ፊት ወላጆቹ ሲቆጡት ቅር ያለው ይመስልሃል?

․․․․․

ከዚህ ታሪክ ያገኘኸውን ትምህርት ተግባራዊ አድርግ። ከዚህ በታች ስለተዘረዘሩት ነገሮች ምን ትምህርት እንዳገኘህ ጻፍ።

ስለ መታዘዝ።

․․․․․

አንድ ሰው፣ ልጅ ሳለ የመጽሐፍ ቅዱስን እውቀት ማግኘቱ ስላለው ጠቀሜታ።

․․․․․

ከዚህ ታሪክ ውስጥ ልብህን ይበልጥ የነካው የትኛው ሁኔታ ነው? ለምንስ?

․․․․․

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ