የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 4:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 እናንተን ግን ልክ እንደ ዛሬው ሁሉ ይሖዋ የእሱ የግል ንብረት*+ እንድትሆኑ የብረት ማቅለጫ ምድጃ ከሆነችው ከግብፅ አውጥቶ አመጣችሁ።

  • መዝሙር 106:8-11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሁንና ኃያልነቱ እንዲታወቅ ሲል፣+

      ለስሙ ብሎ አዳናቸው።+

       9 ቀይ ባሕርን ገሠጸ፤ ባሕሩም ደረቀ፤

      በበረሃ* የሚሄዱ ያህል በጥልቅ ውኃው መካከል መራቸው፤+

      10 ከባላጋራዎቻቸው እጅ አዳናቸው፤+

      ከጠላቶቻቸውም እጅ ታደጋቸው።+

      11 ውኃው ጠላቶቻቸውን ዋጠ፤

      ከእነሱ አንድ ሰው እንኳ አልዳነም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ