-
ዘፀአት 17:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ሆኖም ሕዝቡ ውኃ በጣም ተጠምቶ ስለነበር “እኛና ልጆቻችን እንዲሁም ከብቶቻችን በውኃ ጥም እንድናልቅ ከግብፅ ያወጣኸን ለምንድን ነው?” በማለት በሙሴ ላይ ማጉረምረሙን ቀጠለ።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 10:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እነሱ ጎጂ የሆኑ ነገሮችን እንደተመኙ እኛም እንዳንመኝ እነዚህ ነገሮች ለእኛ ምሳሌ ሆነውልናል።+
-