-
ዘፀአት 15:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 በመሆኑም ሕዝቡ “እንግዲህ ምን ልንጠጣ ነው?” እያለ በሙሴ ላይ ማጉረምረም ጀመረ።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 10:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እነሱ ጎጂ የሆኑ ነገሮችን እንደተመኙ እኛም እንዳንመኝ እነዚህ ነገሮች ለእኛ ምሳሌ ሆነውልናል።+
-