-
መሳፍንት 20:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ከዚያም የእስራኤል ሰዎች ይሖዋን ጠየቁ፤+ ምክንያቱም በዚያ ዘመን የእውነተኛው አምላክ የቃል ኪዳን ታቦት የሚገኘው እዚያ ነበር።
-
-
መዝሙር 80:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
80 ዮሴፍን እንደ መንጋ የምትመራ
የእስራኤል እረኛ ሆይ፣+ አዳምጥ።
-