-
ዘፀአት 28:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ለወንድምህ ለአሮንም ክብርና ውበት የሚያጎናጽፉትን ቅዱስ ልብሶች ትሠራለታለህ።+
-
-
ዘፀአት 39:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ከዚያም ለአሮንና ለወንዶች ልጆቹ ከጥሩ በፍታ ረጅም ቀሚስ በሽመና ባለሙያ አሠሩላቸው፤+
-