-
ዘፀአት 8:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ፈርዖንም ችግሩ ጋብ ማለቱን ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ፤ ልክ ይሖዋ እንደተናገረውም እነሱን ለመስማት ፈቃደኛ አልሆነም።+
-
-
ዘፀአት 9:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ሆኖም ይሖዋ የፈርዖን ልብ እንዲደነድን ፈቀደ፤ ፈርዖንም ልክ ይሖዋ ለሙሴ እንደነገረው እነሱን አልሰማቸውም።+
-