የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 65:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በመቃብር መካከል ይቀመጣሉ፤+

      በተሰወሩ ቦታዎችም* ውስጥ ያድራሉ፤

      የአሳማ ሥጋ ይበላሉ፤+

      ዕቃዎቻቸው ጸያፍ* በሆኑ ነገሮች መረቅ የተሞሉ ናቸው።+

  • ኢሳይያስ 66:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በሬን የሚያርድ፣ ሰውን እንደሚገድል ነው።+

      በግን የሚሠዋ፣ የውሻን አንገት እንደሚሰብር ነው።+

      ስጦታ የሚሰጥ ሰው፣ የአሳማ ደም እንደሚያቀርብ ነው!+

      ነጭ ዕጣንን የመታሰቢያ መባ አድርጎ የሚያቀርብ፣+ በአስማታዊ ቃላት እንደሚባርክ* ሰው ነው።+

      እነሱ የራሳቸውን መንገድ መርጠዋል፤

      በአስጸያፊ ነገሮችም ደስ ይሰኛሉ።*

  • ኢሳይያስ 66:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “መሃል ላይ ያለውን ተከትለው ወደ አትክልት ቦታዎቹ*+ ለመግባት ሲሉ ራሳቸውን የሚቀድሱና የሚያነጹ፣ የአሳማ ሥጋና አስጸያፊ ነገር እንዲሁም አይጥ የሚበሉ ሁሉ+ በአንድነት ይጠፋሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ