-
ዘሌዋውያን 22:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 በተጨማሪም እንዳይረክስ ሞቶ የተገኘን ወይም አውሬ የቦጫጨቀውን የማንኛውንም እንስሳ ሥጋ መብላት የለበትም።+ እኔ ይሖዋ ነኝ።
-
-
ሕዝቅኤል 44:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 ካህናቱ ሞቶ የተገኘውንም ሆነ በአራዊት የተዘነጠለውን ማንኛውም ወፍ ወይም እንስሳ መብላት የለባቸውም።’+
-