የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ታጠቡ፤ ራሳችሁንም አንጹ፤+

      ክፉ ሥራችሁን ከፊቴ አስወግዱ፤

      መጥፎ ድርጊት መፈጸማችሁን አቁሙ።+

  • ኤርምያስ 2:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 ልጆቻችሁን የመታሁት በከንቱ ነው።+

      ለመታረም ፈቃደኞች አይደሉም፤+

      የገዛ ራሳችሁ ሰይፍ እንደሚያደባ አንበሳ

      ነቢያታችሁን በልቷል።+

  • ኤርምያስ 5:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ይሖዋ ሆይ፣ ዓይኖችህ የሚመለከቱት ታማኝ የሆኑ ሰዎችን ለማግኘት አይደለም?+

      አንተ መተሃቸዋል፤ በእነሱ ላይ ግን ያመጣው ለውጥ የለም።*

      አንተ አድቅቀሃቸዋል፤ እነሱ ግን አልታረሙም።+

      ፊታቸውን ከዓለት ይልቅ አጠነከሩ፤+

      ለመመለስም አሻፈረን አሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ