-
መዝሙር 116:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 በሕዝቡ ሁሉ ፊት
ስእለቴን ለይሖዋ እፈጽማለሁ።+
-
-
መዝሙር 119:106አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
106 የጽድቅ ፍርዶችህን ለመጠበቅ ምያለሁ፤
ደግሞም እፈጽመዋለሁ።
-