-
ዘፀአት 25:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እኔም በዚያ እገለጥልሃለሁ፤ ከመክደኛውም በላይ ሆኜ አነጋግርሃለሁ።+ በምሥክሩ ታቦት ላይ በሚገኙት በሁለቱ ኪሩቦች መካከል ሆኜ እስራኤላውያንን በተመለከተ የማዝህንም ሁሉ አሳውቅሃለሁ።
-
-
መዝሙር 99:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እነሱ ወደ ይሖዋ ይጣሩ ነበር፤
እሱም ይመልስላቸው ነበር።+
-