-
ዘኁልቁ 3:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 የጌድሶናውያን ቤተሰቦች የሰፈሩት ከማደሪያ ድንኳኑ በስተ ኋላ+ በስተ ምዕራብ አቅጣጫ ነበር።
-
-
ዘኁልቁ 3:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 የቀአት ወንዶች ልጆች ቤተሰቦች ከማደሪያ ድንኳኑ በስተ ደቡብ በኩል ሰፍረው ነበር።+
-
-
ዘኁልቁ 3:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 የሜራሪ ቤተሰቦች የአባቶች ቤት አለቃ የአቢሃይል ልጅ ጹሪኤል ነበር። እነሱም ከማደሪያ ድንኳኑ በስተ ሰሜን በኩል ሰፍረው ነበር።+
-