-
ዘፀአት 12:49አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
49 ለአገሩ ተወላጅም ሆነ በመካከላችሁ ለሚኖር የባዕድ አገር ሰው ሕጉ አንድ ዓይነት ነው።”+
-
-
ዘሌዋውያን 24:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 “‘ለባዕድ አገሩም ሰው ሆነ ለአገሬው ተወላጅ፣ ለሁላችሁም የሚሠራው አንድ ዓይነት ድንጋጌ ነው፤+ ምክንያቱም እኔ አምላካችሁ ይሖዋ ነኝ።’”
-