የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ምግባረ ብልሹ የሆኑት እነሱ ናቸው።+

      ልጆቹ አይደሉም፤ ጉድለቱ የራሳቸው ነው።+

      ጠማማና ወልጋዳ ትውልድ ናቸው!+

  • ኢሳይያስ 65:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 የራሳቸውን ሐሳብ እየተከተሉ፣+

      መልካም ባልሆነ መንገድ ወደሚሄዱ+

      ግትር ሰዎች ቀኑን ሙሉ እጆቼን ዘረጋሁ፤+

  • ማቴዎስ 17:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ኢየሱስም መልሶ “እምነት የለሽና ጠማማ ትውልድ ሆይ፣+ ከእናንተ ጋር እስከ መቼ መቆየት ሊኖርብኝ ነው? እስከ መቼስ እናንተን መታገሥ ሊኖርብኝ ነው? ልጁን ወደ እኔ አምጡት” አለ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ