-
ዘሌዋውያን 18:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ደንቦቼንና ድንጋጌዎቼን ጠብቁ፤ እንዲህ የሚያደርግ ማንኛውም ሰው በእነሱ አማካኝነት በሕይወት ይኖራል።+ እኔ ይሖዋ ነኝ።
-
-
ሮም 10:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ሙሴ በሕጉ አማካኝነት ስለሚገኘው ጽድቅ ሲገልጽ “እነዚህን ነገሮች የሚያደርግ ሰው በእነሱ አማካኝነት በሕይወት ይኖራል” ሲል ጽፏል።+
-